ቤተሰብ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ህብረት ሥራ ማህበር፤ የህብረት ሥራ ማህበራትን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 985/2009 መሠረት የተቋቋመ ሕጋዊ ድርጅት ነው። ማህበሩ ዝቅተኛውን የማህበረሰብ ክፍልን፤ የሥራ ፈጣሪዎች፤ በተለይ ሴቶችን ማዕከል በማድረግ የጋራ የሆኑት ዕሴቶች ላይ ማለትም ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግሮቻቸውን ለመፍታት እንዲችሉም የተቋቋመ የህብረት ሥራ ማህበር ነው፡፡
በዋነኝነት በከተማ ውስጥ ያሉ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኘውን ህብረተሰብ ህይወት በመለወጥ፤ በተለይ ከድህነት ጋር እየታገሉ ያሉ የማህበረሰብ ክፍሎችን...